#ግብፅ ተጨማሪ 24 የራፋል ተዋጊ ጄቶችን ከ #ፈረንሳይ ለመግዛት ጥያቄ ማቅረቧ ተገለጸ ግብፅ በፈረንሳይ የተሠሩ የራፋል (Rafale) ተዋጊ ጄቶች ስብስብን ለማስፋፋት እርምጃ መውሰዷን እና ዳሶ አቪዬሽን (Dassault Aviation) ለተሰኘው አምራች ኩባንያ ተጨማሪ 24 ጄቶችን ለመግዛት የሚያስችላትን የቴክኒክ ጥያቄ ማቅረቧን የፈረንሳዩ «ላ ትሪቡን» ጋዜጣ ዘገበ። ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የወጣው ዘገባ እንደሚያመለክተው፣ ይህ ጥያቄ ዳሶ አቪዬሽን ለግዥው የሚያስፈልጉ የቴክኒክ እና የንግድ ፕሮፖዛሎችን እንዲያቀርብ የሚጠይቅ እንጂ እስካሁን የተፈረመ የውል ስምምነት ወይም የጸደቀ ትዕዛዝ አይደለም። ዳሶ አቪዬሽን ለጋዜጣው አስተያየት ለመስጠት …

Channel
Addis Standard Amharic
@AddisstandardAmh
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Citations · Telegram's recommendations · Cite this entry
20,371subscribers
+581 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of 10,000–31,623.
Register entry
| Telegram ID | -1001467893959 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @AddisstandardAmh |
| Description | አዲስ ስታንዳርድ በጃኬን አሳታሚ ኃ.የተ.የግ.ማ. ባለቤትነት ስር የሚታተም በኢትዮጵያ የሚገኝ ነፃ እና ገለልተኛ ሚዲያ ነው። አዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የአዲስ ስታንዳርድ እንግሊዝኛ ሕትመት አካል ነው። ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3 ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4 |
| Created | Between 1 April 2019 and 30 September 2021 — estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 6 August 2026 |
| Last confirmed live | 2 September 2026 |
| Measurements held | 27 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 2 September 2026 |
| On Telegram | t.me/AddisstandardAmh |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 2 Sept 2026, 05:47 | 20,371 | +13 |
| 1 Sept 2026, 05:55 | 20,358 | +12 |
| 31 Aug 2026, 08:42 | 20,346 | +18 |
| 30 Aug 2026, 06:34 | 20,328 | +14 |
| 29 Aug 2026, 08:43 | 20,314 | +7 |
| 28 Aug 2026, 11:02 | 20,307 | +13 |
| 27 Aug 2026, 14:03 | 20,294 | +12 |
| 26 Aug 2026, 14:34 | 20,282 | +24 |
| 25 Aug 2026, 18:06 | 20,258 | +8 |
| 24 Aug 2026, 21:14 | 20,250 | +28 |
| 23 Aug 2026, 09:33 | 20,222 | +24 |
| 21 Aug 2026, 18:07 | 20,198 | +33 |
| 20 Aug 2026, 18:24 | 20,165 | +32 |
| 19 Aug 2026, 18:44 | 20,133 | +34 |
| 18 Aug 2026, 17:24 | 20,099 | +22 |
| 17 Aug 2026, 18:05 | 20,077 | +30 |
| 16 Aug 2026, 14:56 | 20,047 | +32 |
| 14 Aug 2026, 19:07 | 20,015 | +56 |
| 13 Aug 2026, 08:47 | 19,959 | +20 |
| 12 Aug 2026, 11:23 | 19,939 | first reading |
Engagement
113 posts held, back to 3 August 2026 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 56 pages of Telegram’s post history, 20 posts per page.
- ERR · 30 days
- 16.3%
- avg views ÷ 20,371 subscribers
- Avg views / post
- 3,310
- 108 posts measured
- Reaction rate
- —
- this channel exposes no reaction counts
- Posts in window
- 108
- of 113 held
ERR is average views per post over the last 30 days divided by subscribers, the definition TGStat uses, so this figure is comparable with the one you will see elsewhere. It falls structurally as a channel grows: a high ERR on a small channel and a low one on a large channel describe reach mathematics, not quality. We publish the figure and the sample it came from and pass no verdict on it.
ER is defined industry-wide as (forwards + reactions + comments) ÷ views — note the denominator is views, not subscribers. Telegram’s public web preview carries views and reactions but not forward or comment counts, so the reaction rate above is the reactions term only and is therefore a floor: the true ER for this channel is higher by an amount we have not measured and will not estimate.
| Window | Rolling 30 days · latest post in window 2 September 2026 |
|---|---|
| Posts held | 113 (3 August 2026 – 2 September 2026) |
| Views total | 357,575 |
| Reactions total | — |
| Forwards / comments | not exposed by the public surface — not measured, not estimated |
| Readings taken | 2 Sept 2026, 12:07 UTC |
Views are a single reading per post, taken at the time above. A post published in the last day or two is still accumulating views, which pulls the 30-day average down slightly. That is a property of the standard definition rather than a fault in it, so we keep the definition rather than “correcting” the number into something nobody can reproduce.
Precision. Telegram publishes view counts on its public widget in short form — 8.12K, 3.7M — so any reading at or above 1,000 reaches us rounded to three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. Averages and rates derived from them are shown to the same precision rather than to the unit: a figure like 3,701,250 would assert digits nobody measured.
Reaction counts are published per emoji and rounded the same way, so a total below 1,000 is exact and a larger one is a sum that may carry a rounded component from each emoji above 1,000. Because it is a sum, it does not look rounded — read a large reaction total as three significant figures per contributing emoji rather than as the figure it prints.
What this channel posts
- Photos
- ≈6,130
- Videos
- ≈131
- Links
- ≈4,760
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 2 September 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. A count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints these counters in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈142,000 means somewhere between 141,500 and 142,499.
- Video runtime
- 8m 39s
- Average length
- 8m 39s
Measured directly from 1 video with a duration reading, out of the posts we hold for this channel — not this channel’s whole posting history, only the sample this register has actually read. An exact reading to the second, taken from the post itself rather than from Telegram’s own rounded chrome, so it carries no ≈ mark.
Recent posts
#አሜሪካ እና #ኢራን ከጊዜያዊ ግጭት ማቆም በኋላ አዲስ ጥቃት ተለዋወጡ ባለፉት ሳምንታት ውስጥ ከተካሄደው ከፍተኛ የኃይል እርምጃ በኋላ አሜሪካ እና ኢራን ረቡዕ ዕለት እንደገና ወደ ከፋ የወታደራዊ ግጭት ምዕራፍ ተመልሰዋል። ዋሺንግተን የበለጠ አጥፊ ጥቃቶችን እንደምትሰነዝር ስታስጠነቅቅ፣ ኢራን በበኩሏ በሠርግ ሥነ-ሥርዓት ላይ በተፈጸመ ጥቃት አምስት ንፁሃን ሰዎች መገደላቸውን እና በርካታ ሰዎች መቁሰላቸውን ገልጻ ጥቃቱን ተቃውማለች። የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) ማክሰኞ ዕለት የእስላማዊ አብዮታዊ ዘብን የአየር ጥበቃ ሥርዓቶች፣ የራዳር ጣቢያዎችን፣ የባሕር ላይ ሀብቶችን እና የመገናኛ ማዕከላትን መታሁ ማለቱን ተከተሎ፣ የኢራን መገናኛ ብዙኃን …
በ #ሱዳን ብሉ ናይል ግዛት ባለፈው ሳምንት በተካሄደ ውጊያ 22 ሺህ ሰዎች ተፈናቀሉ_ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሱዳን ብሉ ናይል ግዛት ጌሳን ወረዳ ባለፈው ሳምንት ውጊያው በመጠናከሩ ምክንያት ወደ 22 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA) ማክሰኞ ዕለት አስታወቀ። የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ ባወጣው መግለጫ፣ የቀጠለው ግጭት የዜጎችን ሕይወት ለአደጋ በማጋለጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ከቤት ንብረታቸው እንዲፈናቀሉ እያስገደደ መሆኑን ገልጿል። «በብሉ ናይል ግዛት ጌሳን ወረዳ ባለፉት ሰባት ቀናት ውስጥ በተባባሰው ውጊያ ምክንያት ወደ 22 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች መፈናቀ…
ዜና: የ #ሕንድ ብሔራዊ መከላከያ ኮሌጅ ልዑክ ስትራቴጂካዊ ትስስርን ለማጠናከር በ #ኢትዮጵያ ጉብኝት አካሄደ በሕንድ ብሔራዊ መከላከያ ኮሌጅ ከፍተኛ አመራር በሆኑት ሜጀር ጄነራል ፓዋንፓል ሲንግ የተመራና የበርካታ ሀገራት አባላትን ያካተተ ልዑክ በኢትዮጵያና ህንድ መካከል ያለውን ወታደራዊ እና ስትራቴጂካዊ ትስስር ለማጠናከር ያለመ ትምህርታዊ ጉብኝት ለማድረግ #አዲስ_አበባ መግባቱን የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቁ። የመከላከያ ሠራዊት ነሐሴ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፣ ልዑኩ በመከላከያ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የተገኘ ሲሆን በመከላከያ ፋይናንስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ አቀባበል ተደርጎለታል። ሚኒስትር ዴ…
የ #አፍሪካ_ሕብረት በ #ሱዳን የሚካሄደውን የውይይት ጥረት መደገፉ በሲቪል ተቃዋሚዎች ዘንድ ብርቱ ተቃውሞ አስነሳ የአፍሪካ ሕብረት ሰኞ ዕለት በሱዳን የተጀመረውን እና ሀገሪቱን ከእርስ በርስ ጦርነት ለማውጣት ያለመውን አዲስ የውይይት ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ። ይሁን እንጃ የህብረቱ ውሳኔ በሲቪል እና በፖለቲካ ቡድኖች ዘንድ ወዲያውኑ ውድቅ ተደርጓል። ቡድኖቹ ጥረቱን በወታደራዊ ኃይሉ የሚመራ እና ግጭቱን ቅቡል ለማድረግ የተደረገ ሙከራ ነው ሲሉ ኮንነውታል። በ #ካርቱም የሚገኙ እና በታዋቂ ግለሰቦች የተዋቀረው አዘጋጅ ኮሚቴ፣ በሠራዊቱ ከሚመራው መንግሥት በተሰጠ የደኅንነት ዋስትና መሠረት ከፖለቲካ እና ከሲቪል ማኅበራት አካላት ጋር ውይይቶችን ለማስተባ…
በ #ፓኪስታን #እስላማባድ-ራዋልፒንዲ ለመጀመሪያ ጊዜ የ #ኢትዮጵያ ቡና መሸጫ ካፌ ተከፈተ በእስላማባድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በመንታ ከተሞች እስላማባድ እና ራዋልፒንዲ የመጀመሪያው የሆነው የኢትዮጵያ ቡና ካፌ መከፈቱን አስታወቀ። በፓኪስታን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ዑመር ሁሴን (ዶ/ር) እሁድ ዕለት ባካሄዱት የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላት፣ የኤምባሲው ሠራተኞች እና የመገናኛ ብዙኃን ተወካዮች በተገኙበት በባህላዊ የቡና አፈላል ሥነ-ሥርዓት ካፌውን መርቀው ከፍተዋል። አምባሳደሩ በምረቃው ወቅት እንደገለፁት፣ ካፌው መከፈቱ በኢትዮጵያ እና በፓኪስታን መካከል እያደገ ከመጣው ሁለትዮሽ ግንኙነት ጎን ለጎን የ…
በ #ኬንያ አየር መንገድ ሠራተኞች የሥራ ማቆም አድማ ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ መንገደኞች ለእንግልት ተዳረጉ በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ የሚገኘው የጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሠራተኞች የጀመሩት የተቀናጀ የሥራ ማቆም አድማ ሁለተኛ ቀኑን በመያዙ ምክንያት ሰኞ ዕለት በሺዎች የሚቆጠሩ የዓለም አቀፍ መንገደኞች በበረራ መዘግየት ለከፍተኛ እንግልት ተዳረጉ። የኬንያ የአቪዬሽን ሠራተኞች ማኅበር (KAWU) በጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የተካሄደው የሥራ ማቆም አድማ የተቀሰቀሰው በርካታ ቅሬታዎች በመደራረባቸው መሆኑን ገልጿል። ከእነነዚህም መካከል ከኬንያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ጋር ስምምነት ላይ መድረስ አለመቻሉ፣ እንዲሁም ከ…
ዜና: #ሚድሮክ_ጎልድ #በመተከል በዓመት 1.25 ሚሊዮን ቶን ወርቅ የሚያመርት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ማሽነሪ ለመግዛት ስምምነት ተፈራረመ #ቤኒሻንጉል_ጉሙዝ ክልል በመተከል ዞን የታቀደው የማቀነባበሪያ ፋብሪካ በአካባቢው ከአስር ዓመታት በላይ ሲካሄድ የቆየውን የምርመራ ሥራ ተከትሎ የመጣ እቅድ ነው። በነሐሴ 2006 ዓ.ም. ሚድሮክ በመተከል ዞን #ጂላይ አካባቢ በግምት 33,000 ኪሎ ግራም የሚገመት ትልቅ የወርቅ ክምችት ማግኘቱን አስታውቆ ነበር። ኩባንያው ከዚህ ቀደም በነበሩት የማዕድን ማውጣት ሥራዎች በተለይም በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ሻኪሶ አቅራቢያ በሚገኘው ለገ ደምቢ የወርቅ ማዕድን ዙሪያ ከነበሩት የቆዩ የአካባቢ፣ የጤና እና የቁጥጥር ውዝግቦች ሲነ…
ዜና፡ በዝናብ እጥረት ምክንያት የኃይል አቅርቦት ስጋት በመፍጠሩ #ኢትዮጵያ የግድቦች ውኃ አጠቃቀም ቁጥጥር ልትተገብር መወሰኗ ተገለጸ በክረምቱ ወቅት ያጋጠመውን የዝናብ እጥረት ለማካካስ ኢትዮጵያ ጥብቅ የውኃ አጠቃቀም ቁጥጥር እና የተቀናጀ የግድብ ውኃ አስተዳደር ልትተገብር መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኃይል ማመንጫዎች ኦፐሬሽን ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር እያየሁ ሁንዴሳ እንደገለጹት፣ ተቋሙ በ2019 በጀት ዓመት 32,134 ጊጋዋት ሰዓት የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት ያቀደ ሲሆን፣ የታቀዱት ትግበራዎችም በዚሁ በጀት ዓመት ተግባራዊ ይሆናሉ። ኢንጂነር እያየሁ አክለውም፣ በበጀት ዓመቱ ለማመንጨት ከታቀደው ውስጥ…
በ #ኢራን ላራክ ደሴት ላይ የተሰነዘረውን ጥቃት ተከተሎ #ቴህራን በ #ዮርዳኖስ እና በ #ተባበሩት_ዓረብ ኤሚሬቶች በሚገኙ የ #አሜሪካ ጦር ሠፈሮች ላይ የአፀፋ ጥቃት ፈጸመች ኢራን በላራክ ደሴት በሚገኙ የሮኬት ማስወንጨፊያዎቿ ላይ በአሜሪካ ጥቃት ከፈጸመች በኋላ፣ በዮርዳኖስ በሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ጦር ሠፈሮች ላይ የባሊስቲክ ሚሳይል እና በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ላይ ደግሞ የድሮን ጥቃት መሰንዘሯን አስታወቀች። የእስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ኮርፐስ (IRGC) በዮርዳኖስ በሚገኙ ሁለት የአሜሪካ ጦር ሠፈሮችን ዒላማ ማድረጉንና በቴክኒክ መሠረተ ልማቶች፣ በጥገና ማዕከላት እና በተዋጊ ጄቶች ማቆሚያዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን ገልጿል። የዮርዳኖስ …
የ #ቱርክ እና የ #ሶማሊያ ኃይሎች በባሕር ላይ ዘራፊዎች የተጠለፈች የጭነት መርከብን አስለቀቁ፤ 14 የባሕር ላይ ዘራፊዎች መገደላቸውን ሶማሊያ አስታወቀች የቱርክ ባሕር ኃይል ከሶማሊያ ኃይሎች ጋር በመተባበር በባሕር ላይ ዘራፊዎች ተጠልፋ ተይዛ የነበረች መርከብን ማስለቀቃቸውን እና ለቀናት በቆየው ውጊያ 14 የባሕር ላይ ዘራፊዎች መገደላቸውን የሞቃዲሾ መንግሥት ቅዳሜ ዕለት አስታወቀ። ከዓለም አቀፉ የባሕር ላይ ድርጅት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ከሚያዝያ ወር ወዲህ በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የባሕር ላይ ዘረፋ እንደገና ያንሰራራ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት ብቻ በሶማሊያ የባሕር ዳርቻዎች ቢያንስ 15 ጥቃቶች ተመዝግበዋል፤ ይህም እ.ኤ.አ. ከ2013 ወዲህ…
በ #ሱዳን ሰብዓዊ ጥሰት ፈፅመዋል የተባሉ የአር ኤስ ኤፍ መሪዎች በ #ቴል_አቪቭ ከ #እስራኤል ባለሥልጣናት ጋር መገናኘታቸው ተዘገበ በሱዳን የርስበርስ ጦርነት ውስጥ በመሳተፍ ላይ የሚገኙት የፈጣን ድጋፍ ኃይሎች (RSF) ከፍተኛ ባለሥልጣናት በግጭቱ ወቅት ወደ እስራኤል ምስጢራዊ ጉብኝቶችን ማድረጋቸውን «አፍሪካ ኢንቴሊጀንስ» ያወጣው የምርመራ ዘገባ አመላከተ። መገናኛ ብዙኃኑ እንደገለጸው ከሆነ ከፈጣን ድጋፍ ኃይሎች ጋር ትስስር ያላቸው ሁለት ልዑካን ቡድኖች በመጀመሪያ በግንቦት 2017 ዓ.ም. ለሁለተኛ ጊዜ ደግሞ በየካቲት 2018 ዓ.ም. ወደ ቴል አቪቭ ተጉዘዋል። ልዑካኑ ከእስራኤል ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች መመሪያ ባለሥልጣናት እና ከስለላ…
Showing the 12 most recent of 113 posts we hold for @AddisstandardAmh. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Citation-graph rank
Citation-graph rank — 601,738 of 1,629,571 entries in the measured graph. A weighted position computed from the forward and mention edges below — republished posts weigh more than named mentions — and recomputed periodically, over the whole graph. Published only as this ordinal position, never as a score: a position is a fact, and a score printed beside one channel’s name would read as a verdict this register does not make. The two counts beneath stay separate for the same reason mentions are never summed with forwards anywhere else on this page — a named-by count costs nothing to manufacture. The top 100 by this measure, or how it is computed.
Mentions
Named by 2 registered channels — every channel on the register whose own posts have named this one, by its current username or any other username it currently holds, merged from two separately captured readings of the same fact so a namer caught by only one of them is not missed and a namer both caught is not counted twice. A username this channel has since dropped is not matched — that handle may belong to someone else now, and crediting today’s namer to yesterday’s owner would misattribute it.
Named by
Channels on the register whose posts name this channel's handle.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Appears in Telegram’s recommendations for other channels
The reverse of the list above, and a different kind of signal. This does not require this channel to have ever been asked about directly — each row below is a channel we DID ask Telegram about, whose Telegram-generated list happened to include this one. A channel can appear here with an empty list above it, because being named by someone else’s query is independent of having been queried itself.
@alainamharic · 88,154
Telegram ranks this channel #3 of 76 here — alongside 75 others — read 17 August 2026
@wazema_radio · 48,551
Telegram ranks this channel #7 of 83 here — alongside 82 others — read 26 August 2026
@ShegerFMRadio102_1 · 36,693
Telegram ranks this channel #9 of 84 here — alongside 83 others — read 1 September 2026
@EBCNEWSNOW · 132,932
Telegram ranks this channel #12 of 79 here — alongside 78 others — read 13 August 2026
@dw_amharic · 55,573
Telegram ranks this channel #13 of 84 here — alongside 83 others — read 23 August 2026
@sputnik_ethiopia · 51,585
Telegram ranks this channel #14 of 78 here — alongside 77 others — read 25 August 2026
@FMCSport · 36,665
Telegram ranks this channel #15 of 82 here — alongside 81 others — read 1 September 2026
@EthiopianReporterAmharic · 46,556
Telegram ranks this channel #16 of 83 here — alongside 82 others — read 27 August 2026
@fanatelevision · 202,608
Telegram ranks this channel #22 of 84 here — alongside 83 others — read 11 August 2026
@meseretmedia · 72,974
Telegram ranks this channel #26 of 73 here — alongside 72 others — read 20 August 2026
@AmharaMassMedia · 48,902
Telegram ranks this channel #29 of 85 here — alongside 84 others — read 26 August 2026
@zena24now · 41,533
Telegram ranks this channel #37 of 68 here — alongside 67 others — read 29 August 2026
@Zehabeshanews · 53,033
Telegram ranks this channel #37 of 84 here — alongside 83 others — read 24 August 2026
@AbiyAhmedAliofficial · 178,994
Telegram ranks this channel #38 of 79 here — alongside 78 others — read 12 August 2026
@addis_zemen_vacancy · 36,081
Telegram ranks this channel #42 of 70 here — alongside 69 others — read 2 September 2026
@FDREdefenseforc · 42,583
Telegram ranks this channel #47 of 79 here — alongside 78 others — read 29 August 2026
@MoREthiopiaOfficial · 48,291
Telegram ranks this channel #52 of 77 here — alongside 76 others — read 26 August 2026
@HibretBanket · 57,059
Telegram ranks this channel #54 of 81 here — alongside 80 others — read 23 August 2026
@berhanbanksc · 82,654
Telegram ranks this channel #54 of 77 here — alongside 76 others — read 22 August 2026
@sheger_press · 35,501
Telegram ranks this channel #55 of 71 here — alongside 70 others — read 2 September 2026
@Dreyob · 79,255
Telegram ranks this channel #63 of 83 here — alongside 82 others — read 19 August 2026
This channel appears in 21 seed channels' Telegram-generated recommendation lists in total. Each is Telegram’s list for THAT channel, not this one — see how this is measured.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 2 September 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“Addis Standard Amharic” (@AddisstandardAmh), 20,371 subscribers as measured 2 September 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/AddisstandardAmh.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.