18 Jul 2026, 13:59 UTC474 views9 reactionsread 8 August 2026 Photo
የ8ኛ ክፍል Ministry ውጤት አሁን ተለቋል
ውጤታችሁን በዚህ link በመጠቀም መመልከት ትችላላችሁ
https://result.eaes.et
ወይም ይህንም ይሞክሩ፦
https://ministry.et
ወደ ድረ-ገጹ ከገቡ በኋላ፦
1.የተማሪውን Registration Number ያስገቡ።
2.የመጀመሪያ ስም (First Name) ያስገቡ (ከተጠየቀ)።
3.View Result ወይም Check Result የሚለውን ይጫኑ።
Via @muse_selemon
❤6👍1🔥1🤔1
6 Jul 2026, 08:43 UTC873 views7 reactionsread 8 August 2026 Photo
የ6ኛ ክፍል Ministry ውጤት አሁን ተለቋል
ውጤታችሁን በዚህ link በመጠቀም መመልከት ትችላላችሁ
https://aa6.ministry.et/#/result
Via @muse_selemon
❤3🥰3🔥1
Muse selomon pinned a photo
30 Jun 2026, 08:22 UTC898 views4 reactionsread 8 August 2026 Photo
የፊልም channel ለምትፈልጉ ሠዎች ቦቻ የተፈቀደከታች የተቀመጠዎን join Fast እማለውን በመንካት ተቀላቀሉ
❤3🔥1
Muse selomon pinned Deleted message
9 Oct 2025, 15:23 UTC≈1,120 viewsread 8 August 2026 Photo
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛው ፕሮግራም ለመማር ያለፋችሁ እና በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለምትሹ ተማሪዎች ማመልከቻችሁን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል እስከ መስከረም 16/2018 ዓ.ም ድረስ እንድታመለክቱ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እንገልጻለን።
Via @muse_solomon
9 Oct 2025, 15:23 UTC≈1,250 viewsread 8 August 2026 ነገ መስከረም 16 ቀን 2018 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ በሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ምክንያት የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ስለሚሆኑ አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
***
አዲስ አበባ፤ መስከረም 15 ቀን 2018 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ የ2018 ዓ/ም የመስቀል ደመራ በዓል በሠላም እንዲከበር የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱ የሚታወቅ ሲሆን ነገ መስከረም 16 ቀን 2018 ዓ/ም ከረፋዱ 4:00 ሠዓት ጀምሮ እስከ መርሀ ግብሩ ፍፃሜ ድረስ ለተሽከርካሪዎች ዝግ የሚደረጉ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ …
9 Oct 2025, 15:23 UTC≈1,590 viewsread 8 August 2026 በኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል አከባበር ወቅት የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
***
አዲስ አበባ፤ መስከረም 22 ቀን 2018 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ በርካታ ህዝብ የሚታደምበት እና አባገዳዎች፣ ሀደ ስንቄዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የሚገኙበት የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል መስከረም 24 ቀን 2018 ዓ/ም በአዲስ አበባ ይከበራል፡፡
በዓሉ በሠላም እንዲከበር የፀጥታ አካላት ትኩረት ሰጥተው ወደ ተግባር በመግባት እየሰሩ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጾ በተለይ በዓሉ ወደሚከበርበት ስፍራ የሚመጡ ታዳሚዎች ለጋራ ደህንነት ሲባል ፍተሻ መኖሩን ተገንዝበው …
9 Oct 2025, 15:23 UTC≈2,270 viewsread 8 August 2026 Photo
🛑 ሊያመልጦት የማይገባ እድል..
👉 25% ብቻ በመክፈል በማንኛውም እድሜ: ፆታ: የትምህርት ደረጃ ያለ ሰው ሊወስዳቸው የሚችሉ ለውጥ ፈጣሪ ኮርሶችን እንደ Graphics design, video Editing, Digital Marketing, Upwork የምትወስዱበት የዘውድ ቴክ 9ተኛ ዙር ምዝገባ እንዳያመልጣችሁ
✅የስራ እድል
✅ጥራት ያለው ስልጠና በ professional አስተማሪዎች
✅አንዴ ከፍለው 4 ስልጠናዎችን የሚወስዱበት
✅ 3 certificate ያለው
🎁እስከ ነገ ለምትመዘገብ 25% የነበረው ቅድመ ክፍያ ወደ 19% ቅናሽ ተደርጎ ምዝገባውን ማከናወን ትችላላችሁ።
⚠️ ️ያሉት ቦታዎች ውስን ስለሆኑ አሁኑኑ ከታች ባለው የዘውድ ቴክ ቻናል ሊንክ ተቀላቅ…
9 Oct 2025, 15:23 UTC≈2,840 views8 reactionsread 8 August 2026 Photo
ማስታወቂያ
የዩኒቨርስቲ ምደባ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
የዩኒቨርስቲ ምደባችሁን በእነዚህ ሊንኮች ማየት የምትችሉ መሆኑነ እንገልጻለን።
Website: https://student.ethernet.edu.et
Telegram bot: @moestudentbot
Via @muse_solomon
❤4👍4
22 Sept 2025, 20:03 UTC≈1,060 views0 reactionsread 8 August 2026 Photo
የ2025 ballon d'or ሰነ-ስርዓት በዚህ link ከሚከተሉት አማራጮች በመምረጥ መከታተል ትችላላችሁ 👇👇👇
https://live.epicsportss.com/p/matchday033.html?m=1
22 Sept 2025, 14:05 UTC≈1,050 viewsread 8 August 2026 Follow these steps
👉 https://result.eaes.et ላይ ይግቡ፣
👉 የአድሚሽን ቁጥርዎን ያስገቡ፣
👉 የመጀመሪያ ስምዎን ያስገቡ፣
👉 ውጤትዎን ይመልከቱ፣
👉 እዛው ገፅ ላይ ወደታች ስክሮል ያድርጉ፣
👉 'Submit Complaint' የሚለውን ይጫኑ፣
👉 'My Complaints' የሚለውን ይጫኑ፣
👉 ቅሬታዎን ከማስገባትዎ በፊት ከዚህ በፊት ቅሬታ አስገብተው ከነበረና ምላሽ ከተሰጠዎ ይመልከቱ፣
👉 የተሰጠዎን ምላሽ ይመልከቱ።
Showing the 12 most recent of 19 posts we hold for @muse_selemon. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.